HomeHorn of Africa (Page 16)

Horn of Africa

በአይሰን ኤክፕሪያንስ ተቀጥረው የሳፋሪኮም የጥሪ ማዕከል አገልግሎት ስራን በመስራት ላይ ያሉ ሰራተኞች በሚያነሱት የመብት ጥያቄዎች ላይ ውይይት እያደረጉ፤ ፎቶ- ከሰራተኞቹ በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አባባ፣ ሐምሌ 19/ 2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ የቴሌኮም ዘርፍ ለበርካታ አመታት በብቸኝነት ሲንቀሳቀስ ከነበረው ኢትዮ ቴልኮም በተጫማሪ በቅርቡ የአገሪቱን የቴልኮም ዘርፍ በመቀላቀል አገልግሎት መስጠት

Read More

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19 /2015 ዓ.ም፡- በትግራይ ክልል በአሁኑ ወቅት ከ 1 ሚሊዮን በላይ ተፈናቃዮች እንደሚገኙ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ ትላንት ሓምሌ 18፣ 2015 ባወጣው ሪፖርቱ  ዘላቂ ጦርነት የማቆም ስምምነቱ ከተደረሰበት ህዳር ወር  ጀምሮ 700ሺህ ተፈናቃዮች ያለ ድጋፍ ወደ ቀያቸው

Read More

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19/2015 ዓ.ም፡- በሩሲያ ሴንት ፒተርስበርግ ከተማ ሐምሌ 20 እና 21 ቀን 2015 ዓ.ም በሚካሄደው የሩሲያ አፍሪካ ስብሰባ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከፕሬዝዳንት ፑቲን ጋር ተገናኝተው እንደሚመክሩ የፑቲን የውጭ ጉዳይ ከፍተኛ አማካሪ መናገራቸውን የሩሲያ መገናኛ ብዙሃን አስታውቀዋል። ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በሴንት ፒተርስበርግ ይፋዊ

Read More