HomeHorn of Africa (Page 9)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 2/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) በአማራ ክልል ከታወጀው የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ጋር የተያያዘ መግለጫ አውጥቷል። ኢዜማ ባወጣው መግለጫ የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለመንግሥት ያልተገደበ የኃይል አጠቃቀም እንዲተገብር የሚያመቻች እንዳይሆን ሲል አሳስቧል። በተጨማሪም አዋጁንም ተገን በማድረግ ኢ-ሰብዓዊ ድርጊቶች እንዳይፈፀሙ ሲል አስጠንቅቋል። አስቸኳይ

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 1/2015 ዓ.ም፡- በዘንድሮ 2015 ዓ.ም ትምህርት  አመት የ12ኛ ክፍል ፈተና ለመፈተን በተለያዩ የሀገሪቱ ዩኒቨርስቲዎች ተመድበው የነበሩ በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች መምህራን ወደ ክልሉ መመለስ ባለመቻላቸው በአዲስ አበባ እንዲቆዩ መደረጋቸውን መምህራኑ ለአዲስ ስታንዳረድ አስታወቁ። “በአማራ ክልል ያጋጠመውን የጸጥታ መደፍረስ በመደበኛ የሕግ ማስከበር ስርዓት ለመቆጣጠር

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 1/2015 ዓ.ም፡- የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) በሚል ስያሜ ፓርቲ ለመመስረት በእነ ገ/ሚካኤል ተስፋዬ በቀረበ የዕውቅና ጥያቄ ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ውድቅ ማድረጉን በተመለከተ የቀረበለትን ክስ መርምሮ በሰጠው ውሳኔ የምርጫ ቦርድን ውሳኔ ማጽናቱ ተገለጸ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

Read More