HomeArticles Posted by addisstandard (Page 73)

Author: addisstandard

በምህረት ገ/ክርስቶስ @MercyG_kirstos አዲስ አበባ፣ ህዳር 9/2015 ዓ.ም፦ ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በአለም ቅርስነት ካስመዘገበቻቸዉ በርካታ ታሪካዊ ቅርሶች መካከል አንዱ የሆነዉና ከአዲስ አበባ 525 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው የሐረር ከተማ የሚገኘው የጀጎል ግንብ የከፋ አደጋ አንዣቦበታል ይላሉ ነዋሪዎች፡፡ ግንቡ ከጠላት ለመከላከል

Read More

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9/2015 ዓ.ም፡ በኩዌት አንዲት ኢትዮጵያዊትን ጨምሮ በሰባት ሰዎች ላይ ባለፈው ረቡእ የተፈጸመውን የስቅላት የሞት ቅጣት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብት ኮሙሽን አወገዘ።የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት ጽህፈት ቤት ቃል አቀባይ ሊዝ ትሮሴል ግድያው "ዘግናኝ" ነው ሲሉ ገልጸውታል፡፡ ከተጎጂዎቹ መካከል አራት የኩዌት ዜጎች

Read More

ከአይደር ሆስፒታል የቀዶ ጥገና ክፍሎች አን ። ፎቶ፡ ትግራይ ቲቪ በአዲስ ስታንዳርድ ጋዜጠኞች አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21/2015 ዓ.ም፡- የትግራይ ክልል ትልቁና ዋነኛው ዓይደር ሪፈራል ሆስፒታል ድጋፍ ካልተደረገለት “ሙሉ ለሙሉ አገልግሎት መስጠት የማይችልበት ደረጃ ላይ ደርሷል” ሲሉ የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ክብሮም ገ/ስላሴ አስጠንቅቀዋል። ዶ/ር ክብሮም

Read More