ዜና፡-ጋዜጠኛ መአዛ መሀመድ ቅዳሜ ጠዋት ታሰረች
አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 2/2014-ጋዜጠኛ መአዛ መሀመድ አዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ከሚገኘው መኖሪያ ቤቷ ቅዳሜ ጠዋት የፖሊስ ልብስ ባለበሱ ፖሊሶች መታሰሯን ባለቤትዋ ሮቤል ገበየሁ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገረ፡፡ ጠዋት ወደስራ ለመሄድ ከቤት እንደወጣች የተናገረው ሮቤል የት እንደታሰረች እስካሁን አላወቅንም ብሏል መኖሪያ ቤታቸን አልተፈተሸም ለምን
0 Comments