Home2022October

October 2022

ከአይደር ሆስፒታል የቀዶ ጥገና ክፍሎች አን ። ፎቶ፡ ትግራይ ቲቪ በአዲስ ስታንዳርድ ጋዜጠኞች አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21/2015 ዓ.ም፡- የትግራይ ክልል ትልቁና ዋነኛው ዓይደር ሪፈራል ሆስፒታል ድጋፍ ካልተደረገለት “ሙሉ ለሙሉ አገልግሎት መስጠት የማይችልበት ደረጃ ላይ ደርሷል” ሲሉ የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ክብሮም ገ/ስላሴ አስጠንቅቀዋል። ዶ/ር ክብሮም

Read More

ተፈናቃዮች በትግራይ ክልል አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21/ 2015 ዓ.ም፡- በሰሜን ኢትዮጵያ በነሐሴ ወር መጨረሻ ጦርነት ካገረሸበት ጊዜ አንስቶ በአፋር፣ አማራ እና ትግራይ ክልሎች በተከሰቱ ግጭቶች ወደ 574,000 የሚጠጉ ሰዎች ተፈናቅለዋል ሲል ዩኒሴፍ አዲስ ያወጣው ሪፖርት ያመለክታል፡፡ የዩኒሴፍ ሪፖርት እንደሚያመለክተው በመላው ኢትዮጵያ የሰብዓዊ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ሰዎች ቁጥር 29.7

Read More

የፎቶ ማህደር፡- በአማራ እና ትግራይ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች በህዳር 2013 መጀመሪያ ላይ የተኩስ እሩምታ ተከፍቶበት ጉዳት የደረሰበት የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አምቡላንስ። አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የሰሜን ጎንደር ቅርንጫፍ የአምቡላንስ ሾፌር አቶ መንግስት ምንይል ጥቅምት 16 ቀን 2015 ዓ/ም በታጣቂ ሃይሎች

Read More