HomeArticles Posted by addisstandard (Page 76)

Author: addisstandard

በጃራ ጊዚያዊ መጠለያ ብዙ ነፍሰ ጡር እና ጡት የሚያጠቡ ሴቶች አሉ። ። ፎቶ: የሰሜን ወሎ ዞን ኮሙኒኬሽን  በምህረት ገ/ክርስቶስ @Mercy አዲስ አበባ፣ መስከረም 26/2015 ዓ.ም፦ በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ሀርቡ ወረዳ በጃራ የተፈናቃዮች መጠለያ ጣብያ የሚገኙ ተፈናቃዮች በአንድ ሳምንት ውስጥ 256 ሰዎች በወባ በሽታ

Read More

ምስል ፡ የኢንፎርሜሽንና ቴክኖሎጂ በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29 ቀን 2014 ዓ.ም - ኢትዮጵያ 17ኛውን አለም አቀፍ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባኤ ህዳር 2015 ዓ.ም. እንድታዘጋጅ መመረጧን ተከትሎ የመጀመሪያው ብሔራዊ የበይነ-መረብ አስተዳደር ጉባኤ "በይነ-መረብ ለአካታች ልማት" በሚል መሪ ሀሳብ ትናንት ሐምሌ 28 ቀን 2014 ዓ.ም.

Read More

በብሩክ አለሙ አዲስ አበባ፡ ሰኔ 22/ 2014 ዓ.ም፡-የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በኦንላይን መስጠት እስከሚጀመር ድረስ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጥ መሆንን እና ጥራት ያለው ተማሪ የማያፈሩ እንዲሁም  የአካባቢውን ማኅበረሰብ የማይጠቅሙ ዩኒቨርስቲዎች ሊዘጉ እንደሚችሉ  የትምህርተ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና በዩኒቨርሲቲ እንዲሰጥ የተወሰነው የፈተና ሰርቆትና ማጭበርበርን ለማስቀረት ታስቦ በመሆኑ

Read More