HomeArticles Posted by addisstandard (Page 71)

Author: addisstandard

ወ/ሪት ጽዮን ተገኝ አዲስ አበባ፣ ህዳር 14/ 2015 ዓ.ም፡-  የሸዋ ሮቢት ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ጽ/ቤት የስራ ባልደረባ የሆነችው ወ/ሪት ጽዮን ተገኝ ትላንት ምሽት 12 ስአት አካባቢ አቅጣጫው ካልታወቀ ቦታ በተተኮሰ ጥይት ሕይወቷ ማለፉን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡ ወ/ሪት ጽዮን  ቤተሰብ ለመጠየቅ በባጃጅ ላይ እያለች በተተኮሰ ጥይት ህይወቷ ያለፈ

Read More

አሻደሊ ሃሰን በአካባቢው የሚገኘውን የወርቅ ማዕድን እየጎበኙ አዲስ አበባ፣ ህዳር 12/ 2015 ዓ.ም፡- በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚንቀሳቀሱ ሁሉም የወርቅ አምራች ኩባንያዎች፣ አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች እና ማህበራት የወርቅ ምርቶቻቸውን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እንዲሸጡ መመሪያ አስተላለፈ። የክልሉ ፕሬዝዳንት አቶ አሻድሊ ሀሰን ማንኛውም ድርጅት በክልሉ ውስጥ እያመረቱት ያለ የወርቅ ምርት ለብሔራዊ

Read More

ዶ/ር ቀንዓ ያደታ: የአዲስ አባባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማት ማኔጅመንት ቢሮ ኃላፊ - ፎቶ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤት አዲስ አበባ፣ ህዳር 12/2015 ዓ.ም፡- በመዲናዋ 90 ሔክታር የሚሆን መሬት ወስደው ለበርካታ ዓመታት ሳያለሙ አጥረው ካስቀመጡ ተቋማትና ግለሰቦች ላይ መሬቱ መወሰዱን የአዲስ አባባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማት

Read More