ዜና፡ የሸዋ ሮቢት ከተማ ገቢዎች ጽ/ቤት ሰራተኛ በጥይት ተመታ ተገደለች
ወ/ሪት ጽዮን ተገኝ አዲስ አበባ፣ ህዳር 14/ 2015 ዓ.ም፡- የሸዋ ሮቢት ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ጽ/ቤት የስራ ባልደረባ የሆነችው ወ/ሪት ጽዮን ተገኝ ትላንት ምሽት 12 ስአት አካባቢ አቅጣጫው ካልታወቀ ቦታ በተተኮሰ ጥይት ሕይወቷ ማለፉን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡ ወ/ሪት ጽዮን ቤተሰብ ለመጠየቅ በባጃጅ ላይ እያለች በተተኮሰ ጥይት ህይወቷ ያለፈ
0 Comments