ጥልቅ ትንታኔ፡ የደቡብ አፍሪካው የሰላም ስምምነት በኢትዮጵያና በትግራይ ለሁለት ዓመታት የዘለቀውን ጦርነት ቋጭቶ ዘላቂ ሰላማ ያመጣ ይሆን?
በኡም ራኩባ የስደተኞች መጠለያ ውስጥ የምትገኝ የትግራይ ሴት ስደተኛ ራሷን ከአቧራ ለመከላከል እየጣረች። ገዳረፍ ክልል፣ ሱዳን፣ ታህሳስ 2020። ፎቶ፡ MSF በቤካ ኣቶማ @bek_boru አዲስ አበባ፣ ህዳር 15/ 2015 ዓ.ም፡- በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግስት እና በትግራይ ባለስልጣናት መሃል የተካሄደው የሰላም ስምምነት ይፋ ከሆነ ማግስት ጀምሮ የተለያዩ
0 Comments