ዜና፡ በጉራጌ ዞን በተደረገው የስራ ማቆም አድማ ከአንድ መቶ ባለይ ወጣቶች መታሰራቸው ተነገረ
ፎቶ ከክምችት አዲስ አበባ፣ ህዳር 14/ 2015 ዓ.ም፡- በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የክላስተር አደረጃጀትን በመቃወም ለሶስተኛ ጊዜ አርብ እለት የተደረገውን የስራ ማቆም አድማ ተከትሎ ከአንድ መቶ ባለይ የሚሆኑ ወጣቶች መታሰራቸውን የከተማው ነዋሪ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገሩ፡፡ የወልቂጤ ከተማ ነዋሪ ሰሚር (ለደህንነቱ ሲባል ስሙ እንዲጠቀስ ያልፈለገ) እስካሁን ከ 100
0 Comments