ትኩስ ዜና፦ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው በ 10 ሺ ብር ዋስትና እንዲወጣ ተፈቀደ
ሰኔ 21፣ 2041 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፦የፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ዛሬ የ”አልፋ ሚዲያ ባለቤትንና አዘጋጅ የሆነውን ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረውን በ10 ሺ ብር ዋስ ከስር እንዲፈታ ፈቀደ። “ሁከትና ብጥብጥ በማስነሳት” ወንጀል ተጠርጥሮ ከአንድ ወር በላይ በስር ላይ የነበረው የአልፋ ሚዲያ ባለቤትና አዘጋጅ ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው
0 Comments