HomeOp/Ed

Op/Ed

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6/2015 ዓ.ም፡- ጎጎት ለጉራጌ አንድነት እና ፍትህ ፓርቲ መንግስት ያቀረበውን የክላስተር አደረጃጀት በመቃወም በአምስት የመንግስት መስሪያ ቤቶች ላይ እና በሁለት ባለስልጣናት ላይ ክስ መመስረቱን አስታወቀ። የጉራጌ ዞን ምክር ቤት የጉራጌ ህዝብ በራሱ ክልል እንዲደራጅ በሙሉ ድምጽ መወሰኑን ተከትሎ ይህንኑ ህገ መንስታዊ መብቱን ለማስፈፈጸም

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6/2015 ዓ.ም፡- ኢጋድ አገራት መሪዎች ትናንት ሰኔ 5 ቀን 2015 ዓ.ም ጅቡቲ ላይ ባካሄዱት ጉባኤ ዶ/ረ ወርቅነህ ገበየሁ ለተጨማሪ አራት አመታት በጸሓፊነት እንዲመሩ በድጋሚ መምረጡ ተገለጸ። ጅቡቲ የወቅቱን የሊቀመንበርነት ቦታ ከሱዳን ተቀብላለች። ጉባኤው በእኔ ላይ ሙሉ እምነት አሳድሮ ለተጨማሪ አራት አመት በጸሐፊነት

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2/2015 ዓ.ም፡- በአሁኑ ጊዜ ቤተክርስቲያናችን እንደ ቤተክርስቲያን፣ ህዝባችንም እንደ ህዝብ በፈተና ውስጥ እያለፍን ያለንበት ግዜ ነው ሲሉ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ አስታወቁ። ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ዛሬ ግንቦት 2

Read More