HomeSocial Affair (Page 32)

Social Affair

በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ቶሌ ቀበሌ ሰኔ በሰኔ ወር ከደረሰው ጭፍጨፋ የተረፉ ተፈናቃዮቹ መካከል በደብረ ብርሃን ከተማ በጊዜያዊ መጠለያ ካምፖች ውስጥ ተጠልለው የሚገኙ። ፎቶው የተነሳው በሐምሌ ወር ነው ። ፎቶ ፣ ሀሩንቲዩብ ሚዲያ አዲስ አበባ ጥቅምት 08/2015 ዓ/ም፣ በኦሮሚያ ክልል በተለይም በወለጋ

Read More

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3/2015 ዓ.ም፡- በትንትናው እለት በደብረታቦር ዩኒቨርስቲ የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ሃይል በተቀላቀለበት መልኩ በፈጠሩት ሁከት የአንድ ተማሪ ህይወት ማለፉንና በፈተና አስፈጻሚዎችና በፀጥታ ሃይል ላይ ጉዳት መድረሱን ትምህርት ሚንስቴር አስታወቀ፡፡ ለፈተና ወደ ዩኒቨርሲቲ የገቡ ተማሪዎች ከትምህርት ሥርዓት ባፈነገጠ

Read More

ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናውን ግቢ ከቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ጋር የሚያገናኘው ድልድይ በወደቀበት ወቅት ። ፎቶ፡ አዲስ ማለዳ በምህረት ገ/ክርስቶስ @Mercy23187135 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 02ቀን 2015 ዓ/ም፦ በሃዋሳ ዩኒቨርስቲ መስከረም 30 ቀን ሁለት ካምፓሶችን የሚያገናኝ ድልድይ በመደርመሱ አንድ ተማሪ ህይወቱ ሲያልፍ ከ400 በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች ላይ ቀላልና ከባድ ጉዳት መድረሱ ይታወቃል። ሃዋሳ ሪፈራል

Read More