HomeSocial Affair (Page 33)

Social Affair

ኝንኛንግ የመጀመርያ ደረጃ ሆስፒታል የደረሰበት የጎርፍ መጥለቅለቅ ፡፡ ፎቶ የጋምቤላ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን በአዲስ ስታንዳርድ ሪፖርተሮች አዲስ አበባ፣ መስከረም 30/2015 ዓ.ም፡- በጋምቤላ ክልል ኑዌር ዞን ብቸኛ የሆነው ኝንኛንግ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በጎርፍ አደጋ ምክንያት በሆስፒታሉና በተለያዩ የህክምና ቁሳቁሶች ላይ ጉዳት የደረሰበት በመሆኑ በአሁን ሰዓት ተኝቶ ታካሚዎችም ሆኑ

Read More

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለመፈተን ወደ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ እየገቡ ያሉ ተማሪዎች አቀባበል ሲደረግላቸው:: ፎቶ፤ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በምህረት ገ/ክርስቶስ @Mercy አዲስ አበባ፣ መስከረም 30/ 2015 ዓ/ም፦ ዛሬ ጠዋት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግብያ ፈተና የሚፈተኑ ተማሪዎች የዩኒቨርስቲዉን ሁለት ካምፓሶች የሚያገናኝ ድልድይ በመደርመሱ ምክንያት የተወሰኑ ተማሪዎች ላይ ጉዳት መድረሱን  ትምህርት ሚኒስቴር

Read More

የዩክሬንን ስንዴ የጫነ መርከብ ከኦዴሳ ወደብ ሲወጣ የሚያሳይ ፎቶ:: ፎቶ: ©አሊያንስ/የጀርመን የውጭ ጉዳይ ቢሮ በአዲስ ስታንዳርድ ሪፖርተሮች አዲስ አበባ፣ መስከረም 27/2015 ዓ.ም፡- በአፍሪካ ቀንድ በድርቅ ክፉኛ ለተጎዱት እንዲውል ዩክሬን ለኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ያበረከተችውን 50,000 ሺህ ቶን ስንዴን ጀርመንና ፈረንሳይ ለማጓጓዝና ለማከፋፈል ድጋፋቸውን ገልፀዋል፡፡ ለአዲስ ስታንዳርድ በተላከው መግለጫ

Read More