HomeSocial Affair (Page 31)

Social Affair

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2/2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል፣ በኦሮሞ ዞን፣ የባቲ ወረዳ አስተዳደር መንግስት ኮምዩኒኬሽን ቢሮ 28 ኢትዮጵያውያን በህገ ወጥ መንገድ ከሀገር ለመውጣት ሲሞክሩ በአካባቢው ፖሊስ መያዛቸዉን አስታወቀ። የባቲ ወረዳ አስተዳደር እንዳለዉ ከሆነ ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር በተደጋጋሚ እየተከሰተ ይገኛል። በትናንትናው ዕለትም 28 ሰዎች፤ 9 ወንዶች እና

Read More

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1/2015 ዓ.ም፡- የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከፍተኛ አመራሮች በጋራ በተገኙበት በንብረት ላይ የሚጣለውን ግብር ማን መወሰን አለበት በሚለው ጉዳይ ላይ በትላንትናው እለት ምክክር አድርገዋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በፌስቡክ ገጹ እንዳለዉ ምክክሩ ያስፈለገዉ በሕገ መንግሥቱ ውስጥ በንብረት ላይ

Read More

በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት15/ 2015 ዓ.ም ፡- መንስግስት ከውጭ ይገቡ ለነበሩ 38 ምርቶች የውጭ ምንዛሪ እንዳያገኙ ላልተወሰነ ግዜ የጣለውን እገዳ ተከትሎ የዕለት ተለት ኑሯቸው ከምርቶቹ ጋር ተያያዠነት የነበራቸው ነጋዴዎች ላይ ጫና እያሳደረባቸው መምጣቱን በዘርፉ የተሰማሩ ዜጎች አስታወቁ፡፡ መንግስት 38 ከውጭ የሚገቡ ሸቀጦች እና ምርቶች ወደ ሀገር

Read More