ዜና፡ በአማራ ክልል የማዳበሪያ እጥረት ሳቢያ በርካታ አርሶ አደሮች ተቃውሞ እያሰሙ ይገኛሉ፤ ቢሮው ማዳበሪያው ወደ አርሶ አደሮች ባለመሰራጨቱ ክፍተት መፈጠሩን ገልጧል
አርሶ አደሮች በባህር ዳር የተቃውሞ ሰልፍ እያደረጉ፤ ፎቶ-ከዶቸ ቨለ ቪዶዮ የተወሰደ አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24/ 2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል የአፈር ማዳበሪያ እጥረት ሳቢያ በክልሉ የሚገኙ በርካታ አርሶ አደሮች ተቃውሞ ሰለፍ በማድረግ ቁጣቸውን እያሰሙ ይገኛሉ፡፡ ትላንት ግንቦት 23 ቀን በባህር ዳር ከተማ በርካታ ገበሬዎች በከተማ ውስጥ ተቃውሞ
0 Comments