HomeSocial Affair (Page 24)

Social Affair

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1/2015 ዓ.ም፡- የአለም የምግብ ፕሮግራም እና የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት ዩኤስኤድ በትግራይ ክልል ተፈጸመ በተባለው ለተረጂዎች የቀረበ የምግብ እርዳታ ላልታለመለት አላማ ውሏል በሚል ማቋረጣቸው ይታወቃል። በኢትዮጵያ የሚገኙ ለጋሽ ድርጅቶች በጋራ ያዘጋጁት እና ለአዲስ ስታንዳርድ የደረሰው የውስጥ ማስታወሻ እንደሚያሳየው ከሆነ ድርጊቱ የተፈጸመው በትግራይ ብቻ አይደለም፤

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼህ ሐጂ ኢብራሂም የተመራ ልዑክ በኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት በአቶ ሽመልስ አብዲሳ ከተመራ የኦሮሚያ ክልል የሥራ ሀላፊዎች ጋር በሸገር ከተማ በፈረሱ መስጂዶች ዙሪያ ትላንት ግንቦት 30 ውይይት ተደርጎ የተደረሰበትን ምክር ቤቱ በዛሬው እለት መግለጫ

Read More

በአብዲ ቢያንሳ@ABiyenssa አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30/2015 ዓ.ም፡- የትግራይ ጦርነት መቆም በኋላ የፌደራሉ መንግስት አካታች የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ ሰነድ ይፋ አድርጓል። ባለፈ ታሪኮቿ ሳቢያ በፈተና ለምትናወጠው ኢትዮጵያ የፖሊሲው መዘጋጀት መፍትሔ ለማስገኘት በምታደርገው ጥረት ወሳኝ መዕራፍ እንደሆነ በመገለጽ ላይ ይገኛል። ነገር ግን ሰነዱ ወሳኝ ነገሮች መያዙ እንደተጠበቀ ሁኖ

Read More