HomeSocial Affair (Page 22)

Social Affair

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5/2015 ዓ.ም፡- ሊዮር ሰለሞን የተባሉ የእስራኤል ባለስልጣን ከስድስት ቤተ እስራኤል ኢትዮጵያውያን ሴቶች ጋር የወሲብ ግንኙነት በመፈጸም ቤተሰቦቻቸውን ከኢትዮጵያ ለማስመጣት እንዲፈቀድላቸው አስቸለዋል በሚል መከሰሳቸውን ጀሩሳሌም ፖስት በድረገጹ አስነብቧል። ባለስልጣኑ ከስድስት ሴቶች ጋር ወሲብ ቢፈጽሙም የተከሰሱት በሶስቱ መሆኑን ያስታወቀው ጋዜጣው ፍርድ ቤቱ ያሳለፈው ውሳኔ ደግሞ

Read More

በአብዲ ቢያንስ @ABiyenssa አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3/2015 ዓ.ም፡- በምእራብ ኦሮሚያ ሆሮ ጉዱሩ ዞን ኡሙሩ ወረዳ መደበኛ ያልሆኑ የፋኖ ታጣቂዎች በከፈቱት ጥቃት ቢያንስ አምስት ሰዎች ሲሞቱ በርካታ ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን ነዋሪዎች ለአዲስ ስታንዳርድ ገለፁ፡፡ ለደህንነቱ በመስጋት ስሙ እንዳይጠቀስ የጠየቀ በኡሙሩ ወረዳ የአጋምሳ ከተማ ነዋሪ፣ ጥቃቱ የተሰነዘረው ረቡ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3/2015 ዓ.ም፡- አለም በከፍተኛ ደረጃ የምግብ እጥረት ባጋጠማት ሰዓት ለተጎጂዎች የሚቀርብ እርዳታ የወንጀለኞች መጠቀሚያ መሆኑ የሚያሳዝን ነው ሲሉ የአሜሪካ የህግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል የሆኑት ሴናተር ጂም ሪሽ ገለጹ። ሴናተር ጂም ሪክ ይፋ ያደረጉት መልዕክት እንደሚያመለክተው የአሜሪካን መንግስት በኢትዮጵያ የሚገኙ ተጎጂዎችን ለመታደግ

Read More