ዜና፡ ለትግራይ የተላከውን እርዳታ አብዘሃኛውን የዘረፉት የፌደራል መንግስቱ ተጠሪ አካላት እና የኤርትራ መንግስት ሀይሎች ናቸው ሲል አጣሪ ኮሚቴው አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8/2015 ዓ.ም፡- በትግራይ ለተጎጂዎች እንዲዳረስ በሚል የቀረበ እርዳታን መዘረፉን የሚያመላክቱ መረጃዎች ማግኘቱን በግዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ የተሰየመው አጣሪ ኮሚቴ ባቀረበው ሪፖርት አስታወቀ። አጣሪ ኮሚቴው ሊቀመንበር ሌተናል ጀነራል ፍስሃ ኪዳኑ በትላንትናው ዕለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እና በክልሉ መገናኛ ብዙሃን የተላለፈው መልዕክት እንዳመላከተው
0 Comments