HomeSocial Affair (Page 20)

Social Affair

photo credit: ERIC LAFFORGUE በሚሊዮን በየነ @MillionBeyene አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ እ.አ.አ ከ2010 እስከ 2020 በተደረገ ጥናት የጥርስ ጤንነት አጠባበቅ ልማድ እጅግ አነስተኛ መሆኑ ተረጋግጧል። በኢትዮጵያ የጥርስ ጤንነት አጠባበቅ ልማድ ያላቸው ሰዎች አስራ ሁለት ነጥብ ሁለት በመቶ የሆኑ ዜጎቿ ብቻ ናቸው ሲል ኔቸር የተሰኘ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) መንግስት ለጋሽ ሀገራት እና ድርጅቶች ለተጎጂዎች የሚሰጥን እርዳታ ላልታለመለት አገልግሎት እያዋለው ነው በሚል እርዳታ ማቆማቸውን ተከትሎ መግለጫ አውጥቷል። መንግሥት ከታረዙ ዜጎች ጉሮሮ የሚነጥቀው ሰብዓዊ እርዳታ ሃገራችን ያለችበትን የከፋ የሌብነት፣ ሙስና እና ኢ-ሰብዓዊነት ደረጃ የሚያሳይ ነው ሲል

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8 2015 ዓ.ም፡- የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት አንዳንድ ግለሰቦች እና ድርጅቶች በኢንቨስትመንት እና በአብረን እንስራ ስም ተጨባጭና የተሟላ መረጃ ሳይሰጡ ከፍተኛ ገንዘብ ከህብረተሰቡ እየሰበሰቡ መሆናቸውን ገልፆ ከመሰል የማጭበርበር ድርጊት ራሱን እንዲጠብቅ  አስቀነቀቀ፡፡ አገልግሎቱ ሰኔ 6 ቀን ባወጣው አጭር መግለጫ በስም ያልጠቀሳቸው አንዳንድ ግለሰቦች እና

Read More