HomeSocial Affair (Page 26)

Social Affair

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25/2015 ዓ.ም፡- ምዕራብ ጎንደር ዞን በመተማ ባለፉት ጥቂት ቀናት የዘነበው ከባድ ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ ከሱዳን ተፈናቅለው በስፍራው የሚገኙ የስደተኞች መጠለያና የግል ንብረቶቻቸው እንዲሁም የህክምና ቁሳቁስ ላይ ጉዳት በማድረስ የህክምና አገልግሎት ተቋርጦ እንዲቆይ አድርጓል ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ፡፡ በአካባቢው የዘነበው ዝናብ በመተማ

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል ግንቦት 25 ቀን 2015 በሰጠው መግለጫ በአዲስ አበባ አንዋር መስጊድ በተነሳ ረብሻ የሶስት ሰዎች ህይዎት ማለፉን እና በ63 የፖሊስ አመራር እና አባላት ላይ ቀላል እና ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን አስታውቋል። በንብረት ላይም እስከ አሁን ግምቱ

Read More

በሚሊዮን በየነ @MillionBeyene አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25/2015 ዓ.ም፡- የኦሮምያ ክልል መንግስት በክልሉ እየተከናወነ ያለው ህገ-ወጥ ግንባታን ማፍረስ ተግባር በመስጂድና ሸገር ከተማ ላይ ብቻ ያተኮረ አለመሆኑንና በህገ-መንግስቱ እና በህግ አግባብ መሰረት በክልሉ ከ600 በላይ ከተማዎች ላይ ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን በኮሙዩኒኬሽን ቢሮው በኩል ግንቦት 23 ቀን 2015 ዓ.ም

Read More