ዜና፡ በመተማ ከባድ ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ በስደተኞች መጠለያ፣ የግል ንብረቶቻቸውና የህክምና ቁሳቁስ ላይ ጉዳት ማድረሱን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25/2015 ዓ.ም፡- ምዕራብ ጎንደር ዞን በመተማ ባለፉት ጥቂት ቀናት የዘነበው ከባድ ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ ከሱዳን ተፈናቅለው በስፍራው የሚገኙ የስደተኞች መጠለያና የግል ንብረቶቻቸው እንዲሁም የህክምና ቁሳቁስ ላይ ጉዳት በማድረስ የህክምና አገልግሎት ተቋርጦ እንዲቆይ አድርጓል ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ፡፡ በአካባቢው የዘነበው ዝናብ በመተማ
0 Comments