ዜና፡ የህወሓት ማእከላዊ ኮሚቴ አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳዳርን እንዲመሩ መረጠ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9/ 2015 ዓ.ም:- የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ማዕከላዊ ኮምቴ ትላንት ማምሻውን የፓርቲው ስራ አስፈጻሚ ኮምቴ አባል የሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳን የክልሉ ግዜያዊ አስተዳደር እንዲመሩ መምረጣቸውን ሶስት ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ለአዲስ ስታንዳርድ ገለጹ። አቶ ጌታቸው ረዳ ከ41 የማዕከላዊ ኮምቴ አባላት 18 የድምጽ
0 Comments