HomePolitics (Page 51)

Politics

“ዛሬ እንሞት ይሆን ነገ እንሞት ይሆን እያልን በስቃላይ ላይ እንገኛለን” ። ፎቶ፣ የዋግህምራ ኮሚንኬሽን አዲስ አበባ፣ መጋቢት 01፣ 2015 - በአማራ ክልል ዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ከፃግብጅ እና አበርገሌ ወረዳዎች ተፈናቅለው በዞኑ በወለህ ጊዜያዊ መጠለያ ጣቢያ የሚኖሩ ተፈናቃዮች ካለፈው መስከረም ወር አንስቶ ምንም ዓይነት እርዳታ ባለማግኘታቸው

Read More

መንግስት ፌስቡክ፣ ቴሌግራም፣ ቲክቶክ እና ዩቱዩብ የማህበራዊ ሚዲያ ዘዴዎችን ዜጎቹ እንዳይጠቀሙ ገደብ ከጣለ አንድ ወር ሆኖታል አዲስ አበባ፣ የካቲት 30/ 2015 ዓ.ም፡– የኢትዮጵያ መንግስት ከአንድ ወር በፊት በተመረጡ የሶሻል ሚዲያ የትስስር ዘዴዎች ላይ የጣለውን ገደብ እንዲያነሳ የሚጠይቁ አካላት እየተበራከቱ መጥተዋል። በዛሬው ዕለትም የካቲት 30 ቀን

Read More

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነርና የፀጥታና ደኅንነት ግብረ-ኃይል አባል ጌቱ አርጋው አዲስ አበባ፣ የካቲት 30/ 2015 ዓ.ም፡– የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል የኦፕሬሽናል ኮሚቴ ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው በአድዋ በዓል አከባበር ላይ ተፈጥሮ በነበረው ሁከት 878 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን በአሉን

Read More