ዜና፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ህወሓትን ከሽብርተኝነት በመሰረዙ ለጊዜያዊ አስተዳደር ፈጥኖ መመስረትና ስራውን ማከናወን ወሳኝ ነው: ዶ/ር ደብረፂዮን ገብረሚካኤል
ፎቶ ከፋይል አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14/ 2015 ዓ.ም - የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ህወሓትን ከሽብርተኝነት መሰረዝ ጊዜያዊ አስተዳደር ፈጥኖ ስራውን ማከናው እንዲችል ወሳኝ መሆኑ የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረፂዮን ገብረሚካኤል ገለጹ። ሊቀመንበሩ ለክልሉ መገናኛ ብዙሃን ትናንት በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶርያ ስምምነት መሰረት
0 Comments