HomePolitics (Page 46)

Politics

photo from social media አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18/ 2015 ዓ.ም - የአማራ ድምፅ ሚዲያ ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ጌትነት አሻግሬ ትላንት መጋቢት 17 ቀን 2015 ዓ.ም. ከቤቱ በጸጥታ ሀይሎች ተይዞ መወሰዱን ቤተሰቦቹና የስራ ባልደረቦቹ ገለጹ፡፡ የጌትነት አሻግሬ እህት እመቤት ታደሰ ለአዲስ ስታንዳርድ እንደተናገሩ ትላንት አመሻሽላይ ወደ ቤቱ በመመለስ

Read More

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15/ 2015 ዓ.ም፡- የሀገራዊ የፍትህ ስርአቱ በትግራይ የተፈጸሙ ወንጀሎችን ለመዳኘት የተሟላ ቁመና ይኖረዋል ብለን አናምንም ሲሉ የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር ፕሬዚደንት አቶ ጌታቸው ረዳ ገለጹ። የክልሉ ግዚያዊ አስተዳደር ፕሬዚደንቱ ለክልሉ የቴሌቪዥን ጣቢያ በሰጡት መግለጫ  ፍትህ መረጋገጥ እንዳለበት ጠቅሰው የፖለቲካ መፍትሄዎች እና ሰላም በተሟላ መልኩ

Read More

በሚሊዮን በየነ @MillionBeyene አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15/ 2015 ዓ.ም፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ለኢትዮጵያ ያቋቋመው የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች መርማሪ ኮሚሽን በምክር ቤቱ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ሪፖርት አቅርቧል። በቀረበው ሪፖርት ላይ ተመርኩዘው አባል ሀገራቱ የተለያዩ አስተያየቶችን ሰጥተዋል። ምክር ቤቱ መርማሪ ኮሚሽኑን ካቋቋመበት ግዜ ጀምሮ

Read More