HomePolitics (Page 52)

Politics

መምህር ሙሉወርቅ ኪዳነ ማርያም- ፎቶ ዶይቸ ቬለ አዲስ አበባ፣ የካቲት 25/ 2015 ዓ.ም፡– የትግራይ ጊዜያዊ መንግስት ለማቋቋም ጫፍ ላይ ቢደረስም የግዜያዊዉ መንግስት አመሰራረቱ ከፍተኛ ውዝግብ እያስተናገደ ይገኛል፡፡ ባይቶና፣ ሳልሳይ ወያነ እና ውናት ሂደቱ ዲሞክራሲያዊ ባለመሆኑ ከወዲሁ ውጤቱ እንዲታወቅ አድርጎታል ሲሉ በመተቸት እንደማይሳተፉ በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ

Read More

በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ የካቲት 24/2015 ዓ.ም፡- የጉራጌ ዞን የምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ መኑር ረሺድ፣ የዞኑ ምክር ቤት ቋሚ ሰብሳቢ የነበሩት ወ/ሮ ጠጄ ደመቀ፣ የከተማ ንግድና ኢንተርፕራይዝ ኃላፊ አቶ አስራት ታደለ፣ የወልቂጤ ከተማ የገቢዎች ኃላፊ አቶ ሰፋ ጀማል፣ ወልቂጤ ከተማ የአዲስ ክፍለ ከተማ የፀጥታ

Read More

ፎቶ- IOM/Kaye Viray አዲስ አበባ፣ የካቲት 22/ 2015 ዓ.ም፡- በሰሜን ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ለሁለት ዓመታት በዘለቀው ደም አፋሳሽ ጦርነት ምክንያት ከአንድ የትግራይ አካባቢ ተፈናቅለው ወደ በሌላ የትግራይ አካባቢ የተጠለሉ ዜጎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ከዕለት ተዕለት እየጨመረ በመምጣቱ የተነሳ ለእለት ጉርሻ ዕርዳታ የሚሹ ተፈናቃዮች ቁጥር እያሻቀበ የመጣ

Read More