ዜና፡ የኢትዮጵያ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ህወሓትን ከሽብርተኝነት ዝርዝር አነሳ
ፎቶ ከፋይል አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13/ 2015 ዓ.ም - የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአብላጫ ድምጽ ህወሓትን ከሽብርተኝነት ዝርዝር ማንሳቱ ተገለጸ። የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ህወሓትን ከኦነግ ሽኔ (የትጥቅ ትግል በማድረግ ላይ የሚገኘውን የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊትን መንግስት የሰጠው ስያሜ) ጋር በሽብርተኝነት የፈረጃቸው
0 Comments