ዜና፡ የአዲስ አበባ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ “እምነትን ሽፋን በማድረግ የፖለቲካ አጀንዳ ለማራመድ የሚጥሩ አካላትን በጋራ መታገል ይገባል” ሲል አሳሰበ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20/2015 ዓ.ም:- የአዲስ አበባ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ "እምነትን ሽፋን በማድረግ የፖለቲካ አጀንዳ ለማራመድ የሚጥሩ አካላትን በጋራ መታገል ይገባል" ሲል አሳሰበ፡፡ ይህ የተባለው ቢሮው በከተማው ሰላምና ልማት ስራዎች ላይ ከሁሉም የሀይማኖት ተቋማት አባቶች ጋር በዛሬው እለት ከተወያየ በኋላ ነው፡፡ በውይይቱ ላይ
0 Comments