HomePolitics (Page 45)

Politics

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20/2015 ዓ.ም:- የአዲስ አበባ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ "እምነትን ሽፋን በማድረግ የፖለቲካ አጀንዳ ለማራመድ የሚጥሩ አካላትን በጋራ መታገል ይገባል" ሲል አሳሰበ፡፡ ይህ የተባለው ቢሮው በከተማው ሰላምና ልማት ስራዎች ላይ ከሁሉም የሀይማኖት ተቋማት አባቶች ጋር በዛሬው እለት ከተወያየ በኋላ ነው፡፡ በውይይቱ ላይ

Read More

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19/2015 ዓ.ም፡- ዛሬ መጋቢት 19 በተካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 11ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ተወካይ የሆኑት አቶ ክርስቲያን ታደለ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ያቀረቡት ጥያቄ እያነጋገረ ይገኛል። አቶ ክርስቲያን ታደለ ለጠቅላይ ሚንስትሩ ባቀረቡት ጥያቄ “እርስዎስ ሥልጣንዎን በመልቀቅ የመፍትሔው

Read More

Photo social media አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18/ 2015 ዓ.ም - ከትላንት በስቲያ ቅዳሜ መጋቢት 16 ቀን 2015 የጉራጌ ዞን ዋና ከተማ ወልቂጤ ከጠዋት ጀምሮ ለተወሰኑ ሰአታት ጭር ብላ አሳልፋለች። ይህም የሆነው የጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ወደ ከተማዋ በመምጣታቸው ምክንያት መልዕክት ለማስተላለፍ ያለመ ነው ሲል የወልቂጤ ነዋሪው

Read More