HomePolitics (Page 43)

Politics

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29/ 2015 ዓ.ም፡- መንግሥት የሀገሪቱን ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት መጠበቅ የሚያስችል አንድ ጠንካራ የተማከለ ሠራዊት ለመገንባት ሲባል የየክልሉን ልዩ ኃይሎች ወደ ተለያዩ የጸጥታ መዋቅሮች እንዲገቡ የሚያስችላቸውን ተግባራዊ እንቅስቃሴ ማካሄድ መጀመሩን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ ትላንት ባወጣው መግለጫ በሁሉም ክልሎች የሚገኙ የልዩ ኃይል አባላት

Read More

Baitona leaders - Tsegazeab and Kidane አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28/ 2015 ዓ.ም፡- የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቋቋመው የካቢኔ አባላት ውስጥ ሁለት አባላቱን ያካተተው ብቸኛው ባይቶና አባይ ትግራይ ፓርቲ “የፍትሃዊነት እና አሳታፊነቱ ላይ ያሰማው ተቃውሞ እንደተጠበቀ ሆኖ ገብቶ መታገልን እንደ አማራጭነት” መወሰዱን አስታወቀ፡፡ በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው የትግራይ ጊዜያዊ

Read More

Getachew and Debrestion አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27/ 2015 ዓ.ም - በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ከነባሩ አስተዳደር ከዶ/ር ደብረፂዮን ገብረሚካኤል ስልጣን መረከቡን ይፋ አደረገ። ዛሬ መጋቢት 27 ቀን 2010 ዓ.ም. በርክክብ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የትግራይ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ደብረፂዮን ገብረሚካኤል ለአዲሱ ጊዜያዊ አስተዳደር

Read More