HomePolitics (Page 44)

Politics

አቶ ደሳለኝ ጣሰው፡ የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኀላፊ ምንጭ፡ አሚኮ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26/ 2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል በዋግ ህምራ ዞን የሚንቀሳቀሰው የአገው ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ከአማራ ክልል መንግስት ጋር ድርድር ካልሆነ በስተቀር ሽምግልና እንደማይቀበል የንቅናቄው የውጭ ግንኙነት እና የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ መምህር ባየ በሬ ለአዲስ

Read More

በሚሊዮን በየነ  @millionbeyene አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23/ 2015 ዓ.ም፡- የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳደር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) የትግራይ ክልል ከእኛ የሚጠይቀው ጉዳይ ካለ በሰላም፣ በውይይት ከዚያም ባለፈ በህግ አግባብ መፍታት እንችላለን ሲሉ ተናገሩ፡፡ የአማራ ክልል ህዝብ ከወንድሙ የትግራይ ህዝብ ጋር የሚያጋጥመውን ችግር በሰላም እና በድርድር ለመፍታት ነው

Read More

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21/ 2015 ዓ.ም፡- በፖለቲካ ፓርቲዎች የመሰብሰብ መብት ላይ የሚደረጉ ገደቦች እና በአባላቶቻቸው ላይ የሚደርሱ እንግልቶች በዘላቂነት ሊቆሙ ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ፡፡ ኮሚሽኑ ዛሬ መጋቢት 21 ቀን ባወጣው መግለጫ ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ውስጥ በእናት ፓርቲ እና በባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ የመሰብሰብ መብት

Read More