HomeHorn of Africa (Page 6)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ  5/ 2015 ዓ.ም፡- በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ መሰረት 23 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው እንደሚገኝ የጠቅላይ መምሪያ ዕዝ አስታወቀ። በቁጥጥር ስር የዋሉት ተጠርጣሪዎች ክርስቲያን ታደለ ጸጋዬ፣ ዶክተር ካሳ ተሻገር ዓለሙ፣ ተመስገን አበበ መስፍን፣  ዮሐንስ ንጉሴ ሙጨ፣ በቃሉ አላምረው ሽቱ፣ መላክ አያናው ጥጋቤ፣ ስንታየሁ

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5 2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ነሐሴ 1 ቀን 2015 ባካሄደው ስብሰባ የዋጋ ንረትን በከፍተኛ ደረጃና በቀጣይነት መቀነስ ያስችላሉ ያላቸውን የፖሊሲ ማሻሻያዎች ለማድረግ መወሰኑን አስታውቋል፡፡ በዚህም መሰረት ባንኩ በ2016 በጀት ዓመት ሰኔ መጨረሻ የክሬዲት/የባንክ ብድር ዕድገት በ14 በመቶ ጣሪያ እንዲገደብ የተወሰነ

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5/2015 ዓ.ም፡- የአሜሪካ፣ ዩናይትድ ኪንግደም፣ አውስትራልያ፣ ጃፓን እና ኒውዝላን መንግስታት በጋራ ባወጡት መግለጫ  ከቅርብ ግዜያት ወዲህ በአማራ እና ኦሮምያ ክልሎች የሚታየው ሀይል የታገዘ ጥቃት በክልሎቹ አለመረጋጋት መፍጠሩ እና ንጹሃንን መቅጠፉ እንዳሳሰባቸው አስታውቀዋል። ሀገራቱ በጋራ ባወጡት መግለጫ ሁሉም ተፋላሚ ሀይሎች ንጹሃንን እንዲታደጉ፣ ሰብዓዊ መብትነ

Read More