HomeHorn of Africa (Page 2)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 12/ 2015 ዓ.ም፡- የተባበሩት አረብ ኤሚሬት ፕሬዝዳንት እና የአቡዲያቢ ገዢ ሸክ መሃመድ ቢን ዛይድ ለይፋዊ ጉብኝት ዛሬ ጠዋት ነሃሴ 12/ 2015 ዓ.ም አዲስ አበባ ገቡ። አዲስ አበባ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ እና ከፍተኛ የመንግስት ባለስለጣናት አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ “ውድ

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 12/2015 ዓ.ም፡- በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች መሳሪያ አንግበር የሚንቀሳቀሱ ሀይሎች ለሰላም ቅድሚያ እንዲሰጡ እና መንግስት በሩን ክፍት አድርጎ ሁሉንም እንዲያወያይ ቅዱስነታቸው አቡነ ማትያስ ጥሪ አቀረቡ። አቡነ ማትያስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሊቀጳጳሳት ነሃሴ 12 ቀን 2015 ዓ.ም በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ተንተርሰው ባቀረቡት ይፋዊ አባታዊ

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 11/2015 ዓ.ም፡- የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ማሃመት በአማራ ክልል እየተካሄደ ያለው ወታደራዊ ግጭት እጅግ እንዳሳሰባቸው በማስታወቅ በአፋጣኝ ተኩስ እንዲቆም ጠይቀዋል። ሊቀመንበሩ በህብረቱ ድረገጽ ባስተላለፉት መልዕክት ሁኔታውን በትኩረት እየተከታተሉት እንደሚገኙ አስታውቀው የአፍሪካ ህብረት የኢትዮጵያ ህገመንግስታዊ ስርአት እንዲከበር፣ ለግዛት አንድነቷ፣ ሉአላዊነቷ እና ነጻነቷን ለማስጠበቅ

Read More