HomeHorn of Africa (Page 7)

Horn of Africa

ባህርዳር ከተማ - (ፋይል )  ፎቶ - ከባር ዳር ከተማ ኮሙኒኬሽን ፌስቡክ ገፅ አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5/2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል የታወጀው የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት ገደቦችን ማስቀመጡን እና የሕዝብ የአገልግሎት ሰጪ፣ የመንግሥት፣ የማኅበረሰብና የንግድ ተቋማት ወደ ስራ እንዲገቡ ማዘዙን ተከትሎ በክልሉ የግጭት ቀጠና የሆኑ ዋና

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5/2015 ዓ.ም፡- አለም አቀፉ የጋዜጠኞች ተቆርቋሪ ተቋም የሆነው ሲፒጄ የአልፋ ዩቲዩብ ሚዲያ መስራች የሆነው በቃሉ አላምረው በኢትዮጵያ የጸጥታ ሀይሎች አላግባብ መያዙን አስታውቆ በአፋጣኝ እንዲለቀቅ ጠይቋል። ሲፖጄ ነሃሴ 4 ቀን 2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ የኢትዮጵያ መንግስት በቃሉ አላምረውን በአፋጣኝ እንዲፈታ እና የፕሬስ ነጻነትን

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር የሆኑት ዳረን ዌልች ኤርትራ ጦሯን ከኢትዮጵያ ምድር በተለይም በጉልበት ከያዘቻቸው የትግራይ አከባቢዎች እንድታስወጣ መጠየቃቸው ተገለጸ። አምባሳደር ዳረን ዌልች ከትግራይ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ እንድስታወቁት የፕሪቶርያው ስምምነት በግልጽ እንዳስቀመጠው ኤርትራ ወታደሮቿን ከኢትዮጵያ በተለይም ከትግራይ እንድታስወጣ ይጠይቃል፤ ይህም እንዲሆን

Read More