HomeHorn of Africa (Page 3)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 10/2015 ዓ.ም፡- በሀገራቸው የተከሰተውነ ጦርነት ሸሸተው ከ75 ሺ በላይ ሱዳናውያን ወደ ኢትዮጵያ መሰደዳቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት መረጃ ያመላክታል። አብዘሃኛዎቹ ወደ ኢትዮጵያ የገቡት ሱዳናውያን ሰደተኞች ደግሞ በአማራ ክልል በኩል መሆኑን መረጃዎቹ ያሳያሉ። ባለፉት ሳምንታት በአማራ ክልል ተከስቶ የነበረው ቀውስ ሱዳናውያኑን በከፍተኛ ሁኔታ እንዳስጨነቃቸው ዳባንጋ

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 9/ 2015 ዓ.ም፡- የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ በባሕርዳር፣ ጎንደር፣ ደብረ ብርሃን፣ ደብረ ማርቆስ፣ ሸዋ ሮቢትና ላሊበላ ባለ ሶስት እግር ተሸከርካሪዎች እንዳይንቀሳቁ ጥሎት የነበረውን ክልከላ ማንሳቱን አስታወቀ፡፡ ዕዙ በከተሞቹ የባጃጅ ተሸከርካሪዎች እስከ ነሐሴ 17፣2015 ድረስ እንዳይንቀሳቀሱ ያደረገውን ክልከለ በመሻር ከነገ ነሐሴ 10 ቀን 2015፣

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 9/ 2015፡- የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ(ኦፌኮ) እና የኦሮሞ ነፃነት ግንባር(ኦነግ) የመንግስት የፀጥታ ሀይሎች በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን በሰላማዊ ሰዎች ላይ የሚያደርሱትን የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንዲያቆሙ ጠየቁ፡፡ ድርጅቶቹ በኦሮሚያ ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ በክልሉ በመንግስት ኃይሎች እና በኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (ኦነሰ) መካከል እየተካሄደ

Read More