HomeHorn of Africa (Page 5)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 8/2015 ዓ.ም፡- የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ነሐሴ 7 ቀን 2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ የፌዴራል መንግስት በአማራ ክልል ላይ እየወሰደው ባለው እርምጃ ‘የህወሓት ቀጥተኛ ተሳትፎ አለበት’ መባሉን አስተባብሎ ምንም አይነት አስተዋጽኦ እዳላደረኩም ሲል ገልጿል። ፅንፈኛ ሀይሎች ሲል በገለጻቸው አካላት ‘የህወሓት ቀጥተኛ ተሳትፎ አለበት’ በሚል የሚነዛው

Read More

አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 8/2015 ዓ.ም፦ በትግራይ ክልል በኮቪድ 19 እና በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ምክንያት ከ2012 ጀምሮ ተቋርጦ የቆየው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 2 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ። የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር እሸቱ ከበደ ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5/2015 ዓ.ም፡- የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ዳይሬክተር ጀነራል በአስመራ የብሪታንያ ልዑክን ጠርቶ ማነጋገሩን የሀገሪቱ የማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገ/መስቀል በማህበራዊ ሚዲያ የትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት አስታውቀዋል። በአስመራ የብሪታንያ ጉዳይ አስፈጻሚ የተጠሩት ኤርትራ በሀይል ከያዘቻቸው የትግራይ መሬቶች ለቃ እንድትወጣ በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር በመቀሌ ባካሄዱት ጉብኝት

Read More