HomeHorn of Africa (Page 4)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 9/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትላንት ነሃሴ 8 ቀን 2015 ዓ.ም ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የቀረበለትን የአስቸኳይ ጊዜ ረቂቅ አዋጅ በአብላጫ ድምፅ ማጽደቁ ይታወቃል። ምክር ቤቱ በዝግ እንዳካሄደው በተገለጸው ስብሰባ ወቅት የምክር ቤቱ አባል ከሆኑት መካከል አንዱ የሆኑት የቀድሞው የአማራ ክልል

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 8/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነሃሴ 8 ቀን 2015 ዓ.ም ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የቀረበለትን የአስቸኳይ ጊዜ ረቂቅ አዋጅ በአብላጫ ድምፅ ማጽደቁን ምክር ቤቱ በማህበራዊ ሚዲያ ፌስቡክ ባሰፈረው መረጃ አስታውቋል። የሚንስትሮች ምክር ቤት ሐምሌ 28 ቀን፣ 2ዐ15 ዓ/ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የደነገገውን

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 8/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ዛሬ ነሃሴ 8 ቀን 2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ በአማራ ክልል እየተካሄደ ካለው ዘመቻ ጋር በተያያዘ በአዲስ አበባ ዜጎች በአማራነታቸው ብቻ እየታሰሩ ነው ሲል ገልጿል። በተለያዩ የአማራ ክልል ከተሞች ንጹሃን ዜጎች በግጭቱ ሳቢያ ሂወታቸው ማለፉን አስታውቋል። ኮሚሽኑ በክልሉ

Read More