Home#Asdailynews (Page 8)

#Asdailynews

አዲስ አበባ፣ ሓምሌ 26 / 2015 ዓ.ም፡- የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ.ር) በክልሉ “ያለው ግጭት እርስ በእርስ እያገዳደለና ሰብዓዊ ኪሳራ እያደረሰ” መሆኑን ገልፁ፤ ርእሰ መስተዳድሩ  "ልዩነት ያለው አካል ሁሉ ነፍጡን አስቀምጦ ወደ ውይይት ይምጣ" ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል፡፡ የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ.ር)

Read More

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ፣ 26/2015 ዓ.ም፡- በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት በተካሄደባቸው አካባቢዎች የተቀበሩና ጉዳት እያደረሱ ያሉ ፈንጂዎችን የማጽዳት እና የማስወገድ ተግባር ሊፋጠን እንደሚገባ እና መንግሥት ለፈንጂ ተጎጂዎች የማቋቋም እና የተሐድሶ አገልግሎት ድጋፎችን ማቅረብ እንዳለበት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ፡፡ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ትላንት ሐምሌ 26፣

Read More

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22/2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሸዋሮቢት ከተማ እና አካባቢው፣ ከረቡ  ጀምሮ፣ የተኩስ ድምፅ እየተሰማ እንዳለና ቢበዛ ስድስት ሰዎች እንደተገደሉ የከተማዋን ነዋሪዎች ዋቢ አድርጎ የአሜሪካ ድምፅ ራድዮ ዘግቧል። በሸዋሮቢት እና አካባቢዋ፣ “ፋኖ” በተባለው የአማራ ክልል የታጠቁ ወጣቶች አደረጃጀት እና በመከላከያ ሠራዊት መካከል

Read More