ዜና፡ ዶ/ር ወንደወሰን አሰፋና መስከረም አበራን ጨምሮ በሽብር ወንጀል የተከሰሱ 24 ተከሻሾች የዋስትና ጥያቄያቸው ውድቅ ተደርጎ ወደ ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ሓምሌ 12/2015 ዓ.ም፡- በሽብር ወንጀል የተከሰሱትን ዶ/ር ወንደወሰን አሰፋ፣ መስከረም አበራ፣ ሲሳይ አውግቸው (ረ/ፕ) እና ጎበዜ ሲሳይን ጨምሮ 24 ተከሳሾች የዋስትና ጥያቄ ውድቅ በማድረግ ወደ ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የፀረ ሽብር ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ትዕዛዝ ሰጠ። ፍርድ ቤቱ
0 Comments