ዜና: በሽብር ወንጀል ተጠርጥሮ በእስር ላይ የነበረው ቴዎድሮስ አስፋው በዛሬው ዕለት ከአገር መውጣቱን ቤተሰቡ ገለፁ
አዲስ አበባ፣ ሓምሌ 13 / 2015 ዓ.ም፡- በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ከዋሉት አንዱ የነበረው “ኢትዮ ሰላም” የተሰኘ የዩቱዩብ ቻናል መስራች እና የፖለቲካ ትንታኔ በመስጠት የሚታወቀው ቴዎድሮስ አስፋው በዛሬው ዕለት ከአገር መውጣቱን ወንድሙ ቢንያም አስፋው ለአዲስ ስታንዳርድ ገለፀ፡፡ ቴዎድሮስ አስፋው ከአገር ለመውጣት የተገደደው በተደጋጋሚ ዛቻና ማስፈራሪያ
0 Comments