ዜና፡ በክልሉ ያጋጠመውን የጸጥታ መደፍረስ ችግር በውይይትና በድርድር ለመፍታት ተከታታይ ጥረቶች እንደሚደረጉ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 2/ 2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል ያጋጠመውን የጸጥታ መደፍረስ ችግር በውይይትና በድርድር ለመፍታት ተከታታይ ጥረቶች እንደሚደረጉ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎት መስሪ ቤቱ ትላንት ለመንግስት ሚዲያዎች ባሰራጨው መግለጫ በአማራ ክልል ያጋጠመው የጸጥታ መደፍረስ ችግር አሁንም በውይይትና በድርድር የሚፈታበት መንገድ ዝግ ባለመሆኑ ተከታታይ ጥረቶች