Home#Asdailynews (Page 4)

#Asdailynews

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5 2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ነሐሴ 1 ቀን 2015 ባካሄደው ስብሰባ የዋጋ ንረትን በከፍተኛ ደረጃና በቀጣይነት መቀነስ ያስችላሉ ያላቸውን የፖሊሲ ማሻሻያዎች ለማድረግ መወሰኑን አስታውቋል፡፡ በዚህም መሰረት ባንኩ በ2016 በጀት ዓመት ሰኔ መጨረሻ የክሬዲት/የባንክ ብድር ዕድገት በ14 በመቶ ጣሪያ እንዲገደብ የተወሰነ

Read More

ባህርዳር ከተማ - (ፋይል )  ፎቶ - ከባር ዳር ከተማ ኮሙኒኬሽን ፌስቡክ ገፅ አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5/2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል የታወጀው የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት ገደቦችን ማስቀመጡን እና የሕዝብ የአገልግሎት ሰጪ፣ የመንግሥት፣ የማኅበረሰብና የንግድ ተቋማት ወደ ስራ እንዲገቡ ማዘዙን ተከትሎ በክልሉ የግጭት ቀጠና የሆኑ ዋና

Read More

በዋግህምራ ዞን የሚገኙ ተፈናቃዮች- ፎቶ- አሚኮ/ ከፋይል አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4 /2015 ዓ.ም፡- የህጻናት አድን ድርጅት (Save the Children) በመንግስት ፀጥታ ሀይልና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ግጭት በተቀሰቀሰበት አማራ ክልል ያልተገደበ የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦት እንዲቀጥል ጥሪ አቀረበ፡፡ በኢትዮጵያ የህጻናት አድን ድርጅት ዳይሬክተር ዣቪየር ጆበርት ለሁለት አመታት የዘለቀው ግጭት

Read More