Home#Asdailynews (Page 5)

#Asdailynews

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4/ 2015 ዓ.ም፡- የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ምክትል ሊቀመንበር መልካሙ ሹምዬ በገዛ ፍቃዳቸው ከድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበርነት እና የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልነት በገዛ ፍቃዳቸው  መልቀቃቸውን አስታወቁ፡፡ ምክትል ሊቀመንበሩ ለፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ በፃፉት ደብዳቤ  ኃላፊነታቸውን ለመልቀቃቸው ከአብላጫ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ጋር ያላቸው የአቋም ልዩነት እየሰፋ

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3/ 2015 ዓ.ም፡- የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ በባሕርዳር፣ ጎንደር፣ ደብረ ብርሃን፣ ደብረ ማርቆስ፣ ሸዋ ሮቢትና ላሊበላ የሕዝብ የአገልግሎት ሰጪ፣ የመንግሥት፣ የማኅበረሰብና የንግድ ተቋማት ከነገ ነሐሴ 4/2015 ጀምሮ ክፍት እንዲሆኑ አዘዘ። የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ የተለያዩ ትዕዛዝችና ክልከላዎችን ደንግጓል፡፡ ጠቅላይ

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 3 /2015 ዓ.ም፡- የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አተገባበር በከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲመራ፣ በአጭር ግዜ እንዲያልቅ፣ አዋጁን ለማስፈፀም የተሰማሩ አካላትም ከማንነት ተኮር ፍረጃዎች፣ ወከባዎች፣ ዘፈቀደ እስራትና አካላዊ ጥቃቶችን ባለመፈጸም እንዲሁም በየትኛውም አካል እንዳይፈጸሙ ጥበቃ የማድረግ ግዴታቸውን በአግባቡ እንዲወጡ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ጠየቀ፡፡ ፓርቲው በወቅታዊ ጉዳዮች

Read More