HomeAfrica (Page 43)

Africa

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22/2015 ዓ.ም፡- በሰሜናዊ ምስራቅ የአፋር ክልል አከባቢ በተከሰተ የደንጊ ትኩሳት ወረርሽኝ ዘጠኝ ሰዎች መሞታቸውን የአለም የጤና ድርጅት ይፋ ባደረገው ሳምንታዊ ሪፖርቱ አስታወቀ። እስከ ግንቦት 13 ቀን 2015 በአጠቃላይ 1638 በደንጊ ትኩሳት ወረርሽኝ በሽታ የተያዙ ሰዎች መኖራቸውን ያመላከተው ሪፖርቱ በሽታው በስፋት የተሰራጨው በሚሌ

Read More

በምህረት ገ/ክርስቶስ @MercyG_kirstos አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23/2015 ዓ.ም፡- በትግራይ ክልል ሲደረግ የቆየው ሰብዓዊ ርዳታ እንዲቋረጥ ምክንያት የሆነውን የምግብ ዕርዳታ ስርቆት ለማጣራት ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ ባሉበት ወቅት በረሃብ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር እያሸቀበ መምጣቱን የክልሉ ኃላፊዎች ገለጹ። የሰሜን ምዕራብ ትግራይ ዞን ጊዚያዊ አስተዳደሪ አቶ ተክላይ ገ/ምድህን፤ በዞኑ ባለፉት 3

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21/2015 ዓ.ም፡- የሩሲያ መኪና አምራች ኩባንያዎች በኢትዮጵያ መገጣጠሚያ ለመመስረት እንደሚፈልጉ በአዲስ አበባ የሀገሪቱ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርከሂን ማስታወቃቸውን ሩሲያ ቱደይ ዘግቧል። በጉዳዩ ዙሪያ ሁለቱም ሀገራት እየተወያዩ መሆናቸውን አምባሳደሩ መግለጻቸውን ዘገባው አካቷል። በሩሲያ እና በአፍሪካ መካከል ያለው የቢዝነስ ግንኙነት በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱን ያስታወቀው ዘገባው

Read More