HomeAfrica (Page 46)

Africa

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16/2015 ዓ.ም፡- በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ አስተዳደር እየተከናወን ያለውን የመስጂድ ፈረሳ በተመለከተ የኦሮሚያ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ባወጣው መግለጫ መንግስት የመስጂድ ፈረሳ ተግባር በአስቸኳይ አቁሞ ያለውን ችግር በመክክር እንዲፈታና የፈረሱ መስጅዶች በአስቸኳይ እንዲተካ ጠየቀ፡፡ የኦሮሚያ መጅሊስ ትላንት ግንቦት 14 2015 ባወጣው መግለጫ

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት/15 2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ ካሉ አጠቃላይ 47 ሺህ ትምህርት ቤቶች ውስጥ 85.9 በመቶ የሚሆኑት አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች “ፍጹም ከደረጃ በታች” መሆናቸው እና 70.9 በመቶ የሚሆኑት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ደግሞ ከሚጠበቀው “ደረጃ በታች” ላይ እንደሚገኙ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። አጠቃላይ ካሉ

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14/ 2015 ዓ.ም፡- በምዕራብ ኦሮሚያ፣ በአሮሞና በአማራ ዜጎች ላይ ከተፈፀመው ግድያዎች ጀርባ እራሱን የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ጦር አዛዥ ብሎ የሚጠራው ፈቀደ አብዲሳ እና ሃይሎቹ መኖራቸውን ዋሺንግተን ፖስት በዘገባው አመላከተ፡፡ ዘገባው ፈቀደ አብዲሳ እና ሃይሎቹ በክልሉ የሚኖሩ የአማራ ተወላጆችን በተደጋጋሚ በጅምላ ሲገድሉ እንደነበር

Read More