HomeAfrica (Page 45)

Africa

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የቀድሞ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ)  ሊቀምበር አቶ የሺዋስን ጨምሮ ሰባት አባላት ከፓርቲው በፍቃዳቸው መልቀቃቸውን አስታወቁ፡፡ ከፓርቲው አባልነት መልቀቃቸውን ያስታወቁት ፓርቲውን በስራ አስፈጻሚ ደረጃ ሲመሩ የነበሩት አቶ የሽዋስ አሰፋ፣ አቶ ሀብታሙ ኪታባ፣  አቶ ተክሌ በቀለ፣ አቶ ዳንኤል ሺበሺ፣

Read More

አዲስ አበባ፣ግንቦት 17/2015 ዓ.ም፡- በጋምቤላ ክልል በኢታንግ ልዩ ወረዳ እና በጋምቤላ ከተማ በተከሰተው የእርስ በርስ ግጭት የዘጠኝ ሰው ህይወት ማለፉንና 17 ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል መድረሱን የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ጽህፈት ቤቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ሰሞኑን በኢታንግ ልዩ ወረዳ በፒኝዋ እና ሌር ቀበሌዎች

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በተፈጠረው ጦርነት ምክንያት በትግራይ ክልል የሚገኙ ወገኖቻችን ያሉበትን ከፍተኛ ችግር ታሳቢ በማድረግ አስቸኳይ የሆነ ሰብአዊ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው በመሆኑ ሃያ ሚሊየን ብር ድጋፍ እንዲደረግ ሲል ወሰነ፡፡ ቅዱስ ሲኖዶሱ ይህን የወሰነው ከግንቦት 1 ቀን

Read More