HomeAfrica (Page 40)

Africa

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28/2015 ዓ.ም፡- የአማራ ክልል መንግስት የፋኖ ታጣቂ ሀይል መሪ የነበረው ዘመነ ካሴን ትላንት ግንቦት 27 ቀን 20015 ዓ.ም ሲፈታው የፌደራል መንግስት የቀድሞው ባልደራስ ፓርቲ ሊቀመንበር አሁን ደግሞ የአማራ አንድነት ግንባር መመስረቱ የተሰማው እስክንድር ነጋን እግር በግር እየፈለገው እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡ በአማራ ክልል የባሕር ዳር

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25/2015 ዓ.ም፡- ምዕራብ ጎንደር ዞን በመተማ ባለፉት ጥቂት ቀናት የዘነበው ከባድ ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ ከሱዳን ተፈናቅለው በስፍራው የሚገኙ የስደተኞች መጠለያና የግል ንብረቶቻቸው እንዲሁም የህክምና ቁሳቁስ ላይ ጉዳት በማድረስ የህክምና አገልግሎት ተቋርጦ እንዲቆይ አድርጓል ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ፡፡ በአካባቢው የዘነበው ዝናብ በመተማ

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአዲስ አበባ የሚገኙ ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች በተለይም ኤርትራዊያን ስደተኞች ላይ የዘፈቀደ እስር እና እንግልት እንደሚካሄድ መመልከቱን አስያውቋል። ተግባሩም በአፋጣኝ ሊቆም ይገባል ሲል ግንቦት 25 ቀን 2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ ጠይቋል። በአዲስ አበባ የሚገኙ የማስረጃ ሰነድ የላችሁም

Read More