HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 87)

Author: Alemitu Homa

ፎቶ፥ኮምቦልቻ ኮምዩኒኬሽን አዲስ አባባ፣ጥር 01 ቀን 2015 ዓ.ም፡- በኮምቦልቻ ከተማ ከልዑል መኮነን ሆቴል ወደ አየር መንገድ በሚወሰደው ጎዳና፣ እስከ ኢንዱስትሪ ፓርክ ያለው መንገድ በአምባሰሏ ንግስት አርቲስት ማሪቱ ለገሰ ስም እንዲሰየም መወሰኑን የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳዳደር በትላንትናው እለት አስታወቀ። እንደ የኮምቦልቻ ኮምዩኒኬሽን መረጃ፣ የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ መሀመድ

Read More

ኤርትራዊው ኪዳነ ዘካርያስ። ፎቶ፡ ፌደራል ፖሊስ አዲስ አባባ፣ ታኅሣሥ 28 ቀን 2015 ዓ.ም፡- በህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል በቁጥጥር ሥር ውሎ በፍርድ ሂደት ላይ እያለ የካቲት 11 ቀን 2013 ዓ.ም ከፌደራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ፖሊስ እጅ አምልጦ በዓለም አቀፍ ደረጃ ይፈለግ የነበረው ኤርትራዊው ኪዳነ ዘካርያስ ሱዳን ውስጥ

Read More

በ16ኛው ክ/ዘመን የተጻፈ አንድ የግዕዝ መዝሙረ ዳዊትና አንድ የግዕዝ መልክዓ-ማርያም የግል የፀሎት መፅሐፍ፡፡ ፎቶ፡ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2015 ዓ.ም፡- በ1950ዎቹ እና በ1960ዎቹ ኢትዮጵያ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ ሲውዲናውያን ቤተሰቦች ሁለት ታሪካዊና ሃይማኖታዊ የብራና የፅሑፍ ቅርሶችን ዛሬ ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውን የኢትዮጵያ ቅርስ

Read More