HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 86)

Author: Alemitu Homa

አዱስ አበባ፣ ጥር 6/ 2015 ዓ.ም፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ጥር 6 ቀን 2015 ዓ.ም. አራት አባላትን በክብር ሸኝቷል፡፡ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለአራቱም የምክር ቤት አባላት ቀጣይ ጉዟቸው ስኬታማ እንዲሆንላቸው ተመኝቷል ሲል የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ፅህፈት ቤት አስታውቋል። አራቱ ሚንስትሮች፣

Read More

አዲስ አበባ፣ ጥር 5/ 2015 ዓ.ም፡-  የሰብዓዊ መብት ተማጓቹ ሂዩማን ራይትስ ዎች የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ፣ የሽግግር ፍትህን እንዲኖር በሰሜን ኢትዮጵያ በጦርነት የተጎዱ አካባቢዎችን በገለልተኛ አካል እንዲመረመሩ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ተፋላሚ ወገኖች ላይ ጫና እንዲያደርጉ ጠየቀ። የ2023 ሂዩማን ራይትስ ዎች ሪፖርት በአለም ዙርያ አመታዊ የሰብዓዊ መብቶች ሁኔታን

Read More

ጥር 04/2015 ዓ.ም ፦ ሂውማን ብሪጅ ግብረሰናይ ድርጅት በግጭት ምክንያት ጉዳት ለደረሰበት የወልድያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከ30 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የተለያዩ የሕክምና መሣሪያዎች ድጋፍ አደረገ፡፡ የጤናው ዘርፍ በግጭቱ ከፍተኛ ውድመት ያሰተናገደ ዘርፍ መሆኑን የገለጹት የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዴዔታ ዶ/ር አየለ ተሾመ የተደረገው ድጋፍ ያጋጠሙትን ችግሮች

Read More