HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 89)

Author: Alemitu Homa

በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አባበ፣ ህዳር 17/ 2015 ዓ.ም፡ - በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች በመስራት ላይ ያሉ መምህራን እና ቴክኒካል ረዳቶች ለትምህርት ሚንስቴር እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በፃፉት ደብዳቤ መሰረት ከህዳር 26 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ላልተወሰነ ጌዜ የስራ ማቆም አድማ እንሚያደርጉ አስታወቁ። አዲስ ስታንዳርድ በጉዳዩ ላይ ያነጋገራቸዉ

Read More

እንደዚ፣ በደብረ አባይ፣ ሰሜን-ምእራብ ትግራይ፣ እንደሚገኘው ክሊኒክ በትግይ ክልል ብዙ የጤና ተቋማት ተዘርፈዋል። ፎቶ፡ ድንበር የለሽ ሐኪሞች (ኤም ኤስ ኤፍ) አዲስ አበባ፣ ህዳር 13/ 2015 ዓ.ም፡- በትግይ ክልል በአሁኑ ወቅት ሙሉ በሙሉ አገልግሎት ይሰጣሉ ከተባሉ ዘጠኝ በመቶ የሚሆኑ የጤና ተቋማት ውጭ የመረጃ

Read More

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13/ 2015 ዓ.ም፡- የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች ትምህርትን ለማስጀመር እንዲሁም ለተማሪዎች ምገባ የሚያግዝ 33 ሚሊዮን ዩሮ በኣለም አቀፉ የህፃናት መርጃ ድርጅት (UNICEF) እና በዓለም ምግብ ፕሮገራም (WFP) በኩል ድጋፍ ሰጠ። የትምህርት አገልግሎትን ወደነበረበት ለመመለስ እና የትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብሮችን

Read More