HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 83)

Author: Alemitu Homa

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመደበኛና የልዩ ሀይል የደንብ ልብሶች አዲስ አበባ፣ጥር 18/ 2015 ዓ.ም፡– አዲሱ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የመደበኛና የልዩ ሀይል የደንብ ልብሶች በዛሬው እለት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾና የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ይፋ

Read More

አዲስ አበባ፣ ጥር 17/2015 ዓ.ም፡-  የቀደሞ የብአዴን መስራች አባል እና የኢህአዴግ ባለስልጣን የነበሩት አቶ በረከት ስምዖን  ታስረው ከነበረበት የባህርዳር እስር ቤት የአሞክሮ ግዜያቸውን በማጠናቀቃቸው በዛሬው እለት ከእስር መፈታታቸውን ጠበቃቸው ህይወት ሊላይ ለአዲስ ስታንዳርድ አስታውቀዋል። የአቶ በረከትን መፈታታቸውን ያረጋገጡልን አንድ የቅርብ ቤተሰብ አባል እንደገለፁት ቤተሰቦቻቸው ዛሬ አዲስ

Read More

በዓብይ ዓዲ መጠለያ ጣቢያ ተጠልልው የሚገኙ ተፈናቃዮች፤ ፎቶ - በስፍራው የሚገኙ የአዲስ ስታንዳርድ ምንጮች በምህረት ገ/ክርስቶስ @MercyG_kirstos አዲስ አበባ፣ ጥር 17/2015 ዓ.ም፡- በትግራይ ክልል ለሁለት ዓመታት ሲካሄድ በቆየው ጦርነት ምክንያት በማእከላዊ ትግራይ ዓብይ ዓዲ ከተማ በሚገኝ መጠለያ ጣቢያ ተጠልልው የሚገኙ ከ54,000 በላይ ስደተኞች በምግብና በመድኃኒት አቅርቦት እጥረት ለከፍተኛ

Read More