ትኩስ ዜና: ከፍተኛ ቴክኖሎጂና ግብዓት የፈሰሰበት የለሚ ኩራ ክ/ከተማ አስተዳደር ህንፃ ከመመረቁ ጥቂት ቀናት በፊት በእሳት አደጋ መሰረተ ልማቱ ወደመ
ፎቶ: አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲስ አበባ፣ ጥር 16/2015 ዓ.ም፡- በትናንትናው እለት ምሽት 4፡48 ላይ "ከፍተኛ ቴክኖሎጂና ግብዓት የፈሰሰበት" የለሚ ኩራ ክ/ከተማ አስተዳደር ህንፃ ከመመረቁ ጥቂት ቀናት በፊት በደረሰበት እሳት አደጋ መሰረተ ልማቱ ወደመ፡፡ እንደ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መረጃ "የአደጋው ምክንያት እና መንስኤ በፖሊስ ምርመራ እየተካሄደበት
0 Comments